Pics: R1 million drugs seized inside an Ethiopian man’s home in Limpopo, and R165,000 cash also confiscated IOL 2h

Written by Jonisayi Maromo Senior Digital Journalist, IOL News Police in Limpopo have seized drugs worth R1 million during the arrest of an Ethiopian man at his residence where cash amounting to R165,000 was also seized. Picture: SAPS Published 2h ago SHARE The Limpopo police’s provincial organized crime unit has arrested a 43-year-old Ethiopian national for […]

በሲድኒ በስለት የተወጉት የኦርቶዶክስ ጳጳስ ጥቃት አድራሹን “ይቅር ብያለሁ” አሉ

ከ 4 ሰአት በፊት ባለፈው ሰኞ በአውስትራሊያ ሲድኒ ከተማ በቀጥታ በሚተላለፍ ሰብከት ላይ ሳሉ በስለት ጥቃት የደረሰባቸው አቡነ ማር ማሪ ኢማኑኤል በፍጥነት እያገገሙ እንደሆነ ገልጸው፣ ጥቃቱን እንዳደረሰ ለተጠረጠረው ግለሰብም ይቅርታ እንዳደረጉ ተናግረዋል። ጳጳሱ በተቀረጸ ድምጽ ባስተላለፉት መልዕክት ኅብረተሰቡ እንዲረጋጋም ጥሪ አቅርበዋል። በዚህ ሳምንት መግቢያ ላይ በተፈጸመው ጥቃት አራት ሰዎች ተጎድተዋል። ፖሊስ ጥቃቱ ሃይማኖታዊ መነሻ ያለው […]