ሕይወቱን ለመቀየር መላ አፍሪካን ያካለለ ርቀት የሮጠው ግለሰብ

ከ 3 ሰአት በፊት የማይታሰብ የሚመስለውን ፈተና ለመጋፈጥ እራሱን ሲያዘጋጅ፤ “ቆም ብዬ ሕይወቴን ተመለከትኩት” ይላል የ27 ዓመቱ ወጣት። ወጣቱ በአእምሮ ጤና ይሰቃያል። የመጠጥ እና የቁማር ሱሶች ሕይወቱን አመሰቃቅለውታል። “ምንም ባጣ የሚቆጨኝ ነገር የለም” ብሎ በማመኑ ከባዱን ፈተና በመጋፈጥ በሕይወቴ ለውጥ ማምጣት አለብኝ ብሎ ተነሳ። ራስል ኮክ የተባለው እንግሊዛዊ ሕይወቱን የሚቀይረው አፍሪካን የሚያካልል ርቀት በመሮጥ መሆኑን […]

‹‹በሌሎች ክልሎች ያለው የሰብዓዊ ዕርዳታ ፍላጎት ከትግራይ አንፃር አነስተኛ ነው ብዬ ለመግለጽ አልችልም›› ራሚዝ አላክባሮቭ (ዶ/ር)፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኢትዮጵያ ተወካይና የሰብዓዊ ዕርዳታ አስተባባሪ 

ሳሙኤል ቦጋለ April 7, 2024 ቆይታ በኢትዮጵያ የሰብዓዊ ዕርዳታ የሚያቀርቡ ዓለም አቀፍ የረድዔት ድርጅቶችና ሠራተኞች በአገሪቱ በሚከሰቱ የበሽታ ወረርሽኞች፣ ድርቅ፣ ጎርፍና ጦርነት ምክንያት ባለፉት ጥቂት ዓመታት በእጅጉ ተፈትነው ነበር። በኮቪድ-19 ወረርሽኝ፣ በዩክሬንና በጋዛ ግጭቶችና እየተካረረ በመጣው የዓለም ጂኦ ፖለቲካዊ ፉክክር፣ እንዲሁም በአሁኑ ወቅት እየተስተዋለ በሚገኘው ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ቀውስ ምክንያት እንደ ኢትዮጵያ ያሉ አገሮች ሊያገኙ የሚችሉት ሰብዓዊ ድጋፍ እየቀነሰና ፈተና ውስጥ እየገባ ነው። ለምሳሌ እ.ኤ.አ. በ2023 ሰብዓዊ ዕርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ወደ 20 ሚሊዮን ለሚጠጉ ኢትዮጵያውያን ምላሽ ለመስጠት ከሚያስፈልገው 3.9 ቢሊዮን ዶላር ውስጥ የተገኘው አንድ ሦስተኛው ብቻ ነበር። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኢትዮጵያ ተወካይና የሰብዓዊ ዕርዳታ አስተባባሪ ራሚዝ አላክባሮቭ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ያለውን የሰብዓዊ ዕርዳታ አቅርቦት አጠቃላይ ሁኔታ፣ በሰሜኑ ጦርነት ወቅት የነበሩ ፈታኝ እክሎችና የወደፊት ተግዳሮቶችን በተመለከተ የሚሉት አላቸው። በፖሊሲ አወጣጥና በሰብዓዊ ምላሽ የሥራ መስክ የሦስት አሠርት ዓመታት ልምድ ያካባቱት አላክባሮቭ (ዶ/ር) ወደ እዚህ መስክ ከመቀላቀላቸው በፊት በአገራቸው አዘርባጃን ሐኪም ነበሩ። በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የተለያዩ ኤጀንሲዎች በተለያዩ ኃላፊነቶች ያገለገሉ ሲሆን፣ ለአብነትም በሱዳንና በሶማሊያ የዩኤንኤፍፒኤ ፕሮግራም ኦፊሰር፣ በአፍጋኒስታንና ፍልስጤም የሰብዓዊ ዕርዳታ ኦፊሰር በመሆን አገልግለዋል። ባለፈው ነሐሴ ወር ደግሞ በተመድ የኢትዮጵያ ጽሕፈት ቤት ዋና ተወካይ ሆነው ተሹመዋል። በኢትዮጵያ ስላሉ የሰብዓዊ ምላሽ ጥረቶች፣ ስለሰብዓዊ ዕርዳታ ፕሮግራሞችና የገንዘብ ድጋፎች፣ እንዲሁም የወደፊት የሰብዓዊ ዕርዳታ ዕጣ ፈንታን በተመለከተ ሳሙኤል ቦጋለ ከእሳቸው ጋር ያደረገው ቆይታ እንደሚከተለው ተሰናድቷል። ሪፖርተር፡– ኢትዮጵያ ውስጥ ብዙ ችግሮች አሉ። እነዚህን ችግሮች ለመቅረፍ ለሰብዓዊ ዕርዳታ ኤጀንሲዎች ከባድ ይመስለኛል። የእርስዎ ምልከታ ምንድነው? አላክባሮቭ፡- እዚህ አገር በጣም የተደባለቁ ሁኔታዎች መኖራቸውን ተረድቻለሁ። በግጭት፣ በተራዘመ ድርቅ፣ ጎርፍና በአየር ንብረት አደጋዎች የተጎዱ አካባቢዎች አሉ። የእነዚህ አስቸጋሪ ሁኔታዎች ጥምረትና የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ተከትሎ የተፈጠረው ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ መቀዛቀዝ ሲታከልበት ደግሞ ከፍተኛ የሆነ የሰብዓዊ ዕርዳታ ሸክም ይፈጥራል ብዬ አስባለሁ። በዚህ ላይ ደግሞ በመላ አገሪቱ ከፍተኛ […]

ተመራማሪዎች የአስም በሽታ ሳምባ ላይ ጉዳት የሚያደርስበትን ምክንያት ደረሱበት

ከ 4 ሰአት በፊት የዩናይትድ ኪንግደም ሳይንቲስቶች አስም ሳምባ ላይ ከሚያደርሰው ጉዳት ጀርባ አዲስ ምክንያት ማግኘታቸውን ይፋ አድረጉ። አስም ሲያጋጥም የአየር መተላለፊያዎችን የሚሸፍኑ ሴሎች እንደሚጎዱ ጥናታቸው ያሳያል። ይህንን ለመከላከል የሚሰጡት መድኃኒቶች የደረሰውን አደጋ ከመቆጣጠር ይልቅ የጉዳቱን ድግግሞሽ ሊያስቀሩ ይችላሉ ሲል የለንደኑ የኪንግስ ኮሌጅ ተመራማሪዎች ለሳይንስ ጆርናል ተናግረዋል። አስም ያለባቸው ሰዎች የአየር መተላለፊያዎች እንደ አበባ ፍሬ […]

ከሥነ ተዋልዶ ጤና መብት ጋር የተቆራኘው የኦቲዝም ወር

ማኅበራዊ ከሥነ ተዋልዶ ጤና መብት ጋር የተቆራኘው የኦቲዝም ወር የማነ ብርሃኑ ቀን: April 3, 2024 የኦቲዝምና ተዛማጅ ችግር ያለባቸው ሰዎች መሠረታዊ መብትና ነፃነታቸው እንዲጠበቅ፣ በማኅበረሰቡ ዘንድም ትኩረት እንዲያገኙ ለማስቻል በየዓመቱ የኦቲዝም ቀን በዓለም ደረጃ እንዲከበር በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ እ.ኤ.አ. በ2007 መወሰኑ የሚታወቅ ነው፡፡ በዚሁ መሠረት ‹‹ድምፅ አልባ የኦቲዝም ልጆችን ማብቃት›› (Empowering Autism Voices) […]

የህዳሴ ግድቡ 13ኛ ዓመትና ውስብስብነት

April 2, 2024 – DW Amharic  የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የኮንክሪት ሙሌት ሥራ ማጠናቀቂያ ዋዜማ ላይ መድረሱ ተገለጸ። ይህንኑ ዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ፣ የህዳሴው ግድብ የመሠረት ድንጊይ የተጣለበት 13 ዓመትን ምክንያት በማድረግ በተካሄደ ውይይት ላይ ይፋ ያደረጉት አምባሳደር ስለሺ በቀለ ናቸው።… … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ

ደጅ የሚጠኑ ታካሚና አስታማሚዎች

ማኅበራዊ ደጅ የሚጠኑ ታካሚና አስታማሚዎች አበበ ፍቅር ቀን: March 31, 2024 ሕክምናን በጥቂት ወረፋ ማግኘት ብርቅ ወደሆነባት አዲስ አበባ የታመሙ ቤተሰቦቻቸውን ለማሳከም ከየክልሉ የሚመጡ በርካቶች ናቸው፡፡ አዲስ አበባም ሲመጡ በጥቂት ቀናት ምናልባትም በአንድ ቀን ሕክምና ጨርሰው የሚመለሱ የሚመስላቸው ቀላል አይደሉም፡፡ የሕክምና ሒደት ለዚያውም በኢትዮጵያ ደረጃ የሚወስደው ጊዜ እንዳለ ሆኖ፣ ታማሚና አስታማሚዎች በዚሁ ልክ ሳይዘጋጁና ግንዛቤው […]

TB vaccine may enable elimination of the disease in cattle by reducing its spread -ScienceDaily 08:01 

Science News from research organizations TB vaccine may enable elimination of the disease in cattle by reducing its spread Date:March 28, 2024Source:University of CambridgeSummary:Vaccination not only reduces the severity of TB in infected cattle, but reduces its spread in dairy herds by 89%, research finds.Share:      FULL STORY Vaccination not only reduces the severity of […]