October 27, 2016
Filed under: News Feature,
 

ከአያሌው መንበር

(ዘ-ሐበሻ) በአማራ ክልል የሞት ቅጣት የተወሰነባቸው ሰዎች ዝርዝር እንዲላክለት ፌደራል አቃቢ ህግ በጠየቀው መሰረት የ እስረኞች ስም ዝርዝር መላኩ ተሰማ::

አፈትልኮ የወጣው ደብዳቤ እንደሚያሳየው ለምን ጉዳይ እንደሆነ ባይታወቅም በተለያየ ወቅትና በተለያየ ክስ የሞት ቅጣት ውሳኔ የተወሰነባቸው ዝርዝር ከአማራ ክልል ወደ አዲስ አበባ ተልኳል። የ20 የሚሆኑ ሞት ፍርድ ውሳኔ የተጣለባቸው የነዚህ ወገኖች ስም ዝርዝር ለምን እንደተፈለገ የታወቀ ነገር የለም::

amhara1-768x570

amhara2

 

Leave a Reply