(ዘ-ሐበሻ) ዛሬ ቅዳሜ ሜይ 27 እየተካሄደ ያለው እና ነገ እሁድም የሚቀጥለው የኢትዮጵያ ብሄራዊ አንድነት ጉባኤ ላይ የአርበኞች ግንቦት 7 አመራር አባል ዶ/ር አዚዝ መሐመድ በእንግድነት ተገኝተው የድርጅቴ አቋም ሳይሆን የግሌ አቋም በሚል የሚከተለውን ንግግር አቅርበዋል::