Sunday, 06 August 2017 00:00

Written by  አለማየሁ አንበሴ

 ሙስና፤ ድሃዋን ኢትዮጵያ የት ያደርሳታል?


ሰሞኑን መንግሥት “በሰፊ ጥናት መነሻነት” እየወሰድኩ ነው ባለው እርምጃ፣ ከ3.5 ቢሊዮን ብር በላይ በማባከን፣አገር ላይ ጉዳት አድርሰዋል ብሎ የጠረጠራቸውን 40 ገደማ የመንግስት ተሿሚዎችና ባለሀብቶች በቁጥጥር ሥር በማዋል ወደ ፍ/ቤት ማቅረብ ጀምሯል፡፡ ለመሆኑ የሀገሪቱ የሙስና ችግር፤ ስፋቱና ጥልቀቱ ምን ያህል ነው? ተጠያቂው ማነው? መፍትሄውስ ምንድን ነው? የሰሞኑ እርምጃስ ዘላቂ መፍትሄ ነው ወይ? … የአዲስ አድማስ
ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ፣ ፖለቲከኞችንና የዩኒቨርሲቲ መምህራንን አነጋግሮ፣ ሀሳባቸውን እንደሚከተለው አጠናቅሮታል፡፡

ሙስና 40 ሰዎች በማሰር ብቻ አይፈታም”

አቶ አዳነ ጥላሁን ( ፖለቲከኛ)