August 15, 2017

 

 

ቀድሞም እንደተገመተው ሕወሓት አሁንም በቻይና የሚገኘውን ኢምባሲ ለሕወሓት ሰው ሰጥቷል:: ስዩም መስፍን ወጥተው አምባሳደር ብርሃነ ገብረክርስቶስ ወስደውታል:: ሕወሓት ገንዘብ ከሚያሸሽባቸው ሃገራት መካከል አንዷ ዩናይትድ አረብ ኤመሬትስ ናት ተብሎ በሰፊው ይነገራል:: ይህን ቦታ ሌላኛው ሕወሓት አምባሳደር ተበጀ በርኼ ወስደው መቀመጫቸውን አቡ ዳቢ አድርገዋል::

ዝርዝሩ ይኸው

1. አምባሳደር ካሳ ተክለ ብርሃን – አሜሪካ ዋሽንግተን
2. አምባሳደር ብርሃነ ገብረ ክርስቶስ – ቻይና ቤጂንግ
3. አምባሳደር አስቴር ማሞ – ካናዳ ኦታዋ
4. አምባሳደር ዶክተር ሽፈራው ተክለማርያም – ደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ
5. አምባሳደር ፕሮፌሰር መርጋ በቃና – ስዊድን ስቶኮልም
6. አምባሳደር ተበጀ በርኼ – የተባበሩት ዓረብ ኢምሬትስ አቡ ዳቢ
7. አምባሳደር መታሰቢያ ታደሰ – ኳታር ዶሃ
8. አምባሳደር ፕሮፌሰር አድማሱ ፀጋዬ – ኢንዶኔዥያ ጃካርታ
9. አምባሳደር ሉሊት ዘውዴ – ሩዋንዳ ኪጋሊ
10. አምባሳደር ዓሊ ሱሌይማን – ፈረንሳይ ፓሪስ
11. አምባሳደር ሙሉጌታ ዘውዴ – ሱዳን ካርቱም
12. አምባሳደር አቶ እውነቱ ብላታ – ቤልጂዬም ብራስልስ