Sunday, 20 August 2017 00:00

Written by  አለማየሁ አንበሴ
መንግስት አስፈላጊው እርዳታ እየተደረገ ነው ብሏል

በኢትዮጵያ በ7 መቶ ሺህ ዜጎች ላይ የረሃብ አደጋ ማንዣበቡን ኦክስፋም ያስታወቀ ሲሆን በተለይ በሱማሌ ክልል የተፈጠረው የድርቅ ችግር፣ በርካታ ማህበራዊ ቀውሶችን እያስከተለ መሆኑ ተጠቁሟል።