የሕወሓት መንግስት የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ ማምሻውን ለስድስት ወራት የሚቆይ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማወጁን አስታውቋል:: ይህን አዋጅም በመንግስታዊ ሚዲያዎች እንዲተላለፍ አድርጓል;:

በኢቢሲ የተላለፈውን መግለጫ ለግንዛቤ እንዲረዳዎ ይመልከቱት::

https://youtu.be/cur-j_-uT_I